Telegram Group & Telegram Channel


አባይ ሚዲያ (ጥቅምት 1፣2012) የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግ/ “ህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ /ህወሃት/፣ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /አዴፓ/፣ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኦዴፓ/ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/” አራት እህት ድርጅቶች የተፈጠረ ግንባር መሆኑ ይታወቃል። ግንባሩ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ቤጉህዴፓ/፣ የሐረሪ ብሄራዊ ሊግ /ሐብሊ/፣ የጋምቤላ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ጋህዴን/፣ የሶማሌ ህዝቦች ዴሞራሲያዊ ፓርቲ /ሶህዴፓ/ እና የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /አብዴፓ/ የተባሉ አምስት ፓርቲዎች ደግሞ በአጋርነት ይዟል።
ሆኖም ይህንን በግንባርና አጋርነት የሚገኘውን ፓርቲ በመተው አንድ ውህድ ፓርቲ ለመመስረት ታስቧል።
ሀዋሳ ላይ በተካሄደው 11ኛው የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባኤ ግንባሩን ወደ አንድ ውህድ ፓርቲ ለማምጣት የሚያስችሉ ተግባራት እያከናወነ መሆኑም ተገልጿል። ይህንን የፓርቲውን እንቅስቃሴ አስመልክቶ የታሪክ መምህሩ ታዬ ቦጋለ እንዳሉት ውህደቱ እውን ከሆነ በአገሪቱ እየተስተዋለ ያለውን አንዱን ብሔር ከሌላው አብልጦ የማየት እሳቤ የሚያስወግድ ይሆናል። በዜጎች አብሮ የመኖር እሴትና ኢትዮጵያዊነትን በማጠናከር በኩል አወንታዊ ሚና እንዳለውና ሁሉም ዜጋ በአገሪቱ ጉዳይ ላይ እኩል ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆንም ያግዛል ነው ያሉት።
የኢህአዴግ የድርጅቶች አወቃቀር ከስያሜው ጀምሮ እሀትማማች ፓርቲና አጋር ፓርቲ ብሎ መለየት በራሱ ከፋፋይ ነበር ብለዋል መምህር ታዬ። ፓርቲው አሁን ሊተገበር ያሰበው ውህደት የመንግስትን አብሮ የመኖር እሴት ለማጠናከር የያዘውን አቋም ያሳየም ነው ብለዋል። ላለፉት በርካታ ዓመታት ከአገር ይልቅ ብሔር ቀድሞ የታየበትና አንዱን ብሔር ከሌላው አብልጦ የማየት እሳቤ የተንሰራፋበት ነበርም ነው ያሉት። ይህ ደግሞ ማህበረሰብ ውስጥ የነበረውን አብሮ የመኖር እሴት የመከፋፋለና ቁርሾ የፈጠረ በአገራዊ አንድነት ላይም ጥላሸትን የቀባ ነበር ብለዋል።



tg-me.com/ethio27/84
Create:
Last Update:



አባይ ሚዲያ (ጥቅምት 1፣2012) የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግ/ “ህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ /ህወሃት/፣ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /አዴፓ/፣ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኦዴፓ/ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/” አራት እህት ድርጅቶች የተፈጠረ ግንባር መሆኑ ይታወቃል። ግንባሩ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ቤጉህዴፓ/፣ የሐረሪ ብሄራዊ ሊግ /ሐብሊ/፣ የጋምቤላ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ጋህዴን/፣ የሶማሌ ህዝቦች ዴሞራሲያዊ ፓርቲ /ሶህዴፓ/ እና የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /አብዴፓ/ የተባሉ አምስት ፓርቲዎች ደግሞ በአጋርነት ይዟል።
ሆኖም ይህንን በግንባርና አጋርነት የሚገኘውን ፓርቲ በመተው አንድ ውህድ ፓርቲ ለመመስረት ታስቧል።
ሀዋሳ ላይ በተካሄደው 11ኛው የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባኤ ግንባሩን ወደ አንድ ውህድ ፓርቲ ለማምጣት የሚያስችሉ ተግባራት እያከናወነ መሆኑም ተገልጿል። ይህንን የፓርቲውን እንቅስቃሴ አስመልክቶ የታሪክ መምህሩ ታዬ ቦጋለ እንዳሉት ውህደቱ እውን ከሆነ በአገሪቱ እየተስተዋለ ያለውን አንዱን ብሔር ከሌላው አብልጦ የማየት እሳቤ የሚያስወግድ ይሆናል። በዜጎች አብሮ የመኖር እሴትና ኢትዮጵያዊነትን በማጠናከር በኩል አወንታዊ ሚና እንዳለውና ሁሉም ዜጋ በአገሪቱ ጉዳይ ላይ እኩል ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆንም ያግዛል ነው ያሉት።
የኢህአዴግ የድርጅቶች አወቃቀር ከስያሜው ጀምሮ እሀትማማች ፓርቲና አጋር ፓርቲ ብሎ መለየት በራሱ ከፋፋይ ነበር ብለዋል መምህር ታዬ። ፓርቲው አሁን ሊተገበር ያሰበው ውህደት የመንግስትን አብሮ የመኖር እሴት ለማጠናከር የያዘውን አቋም ያሳየም ነው ብለዋል። ላለፉት በርካታ ዓመታት ከአገር ይልቅ ብሔር ቀድሞ የታየበትና አንዱን ብሔር ከሌላው አብልጦ የማየት እሳቤ የተንሰራፋበት ነበርም ነው ያሉት። ይህ ደግሞ ማህበረሰብ ውስጥ የነበረውን አብሮ የመኖር እሴት የመከፋፋለና ቁርሾ የፈጠረ በአገራዊ አንድነት ላይም ጥላሸትን የቀባ ነበር ብለዋል።

BY ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/ethio27/84

View MORE
Open in Telegram


ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The S&P 500 slumped 1.8% on Monday and Tuesday, thanks to China Evergrande, the Chinese property company that looks like it is ready to default on its more-than $300 billion in debt. Cries of the next Lehman Brothers—or maybe the next Silverado?—echoed through the canyons of Wall Street as investors prepared for the worst.

Tata Power whose core business is to generate, transmit and distribute electricity has made no money to investors in the last one decade. That is a big blunder considering it is one of the largest power generation companies in the country. One of the reasons is the company's huge debt levels which stood at ₹43,559 crore at the end of March 2021 compared to the company’s market capitalisation of ₹44,447 crore.

ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል from us


Telegram ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል
FROM USA